የግርጌ ማስታወሻ
a ዮሴፍ፣ ናኦሚና ሩት፣ አንድ ሌዋዊ እንዲሁም ሐዋርያው ጴጥሮስ ተስፋ አስቆራጭ መከራዎች አጋጥመዋቸው ነበር። ይሖዋ እነዚህን ሰዎች ያጽናናቸውና ያጠነከራቸው እንዴት እንደሆነ በዚህ ርዕስ ውስጥ እንመለከታለን። በተጨማሪም እነሱ ከተዉት ምሳሌ እና አምላክ እነሱን በርኅራኄ ከያዘበት መንገድ ምን ትምህርት እንደምናገኝ እንመረምራለን።
a ዮሴፍ፣ ናኦሚና ሩት፣ አንድ ሌዋዊ እንዲሁም ሐዋርያው ጴጥሮስ ተስፋ አስቆራጭ መከራዎች አጋጥመዋቸው ነበር። ይሖዋ እነዚህን ሰዎች ያጽናናቸውና ያጠነከራቸው እንዴት እንደሆነ በዚህ ርዕስ ውስጥ እንመለከታለን። በተጨማሪም እነሱ ከተዉት ምሳሌ እና አምላክ እነሱን በርኅራኄ ከያዘበት መንገድ ምን ትምህርት እንደምናገኝ እንመረምራለን።