የግርጌ ማስታወሻ
a መጽሐፍ ቅዱስ፣ ይሖዋ እንደሚያጠነክረን እንዲሁም ከመንፈሳዊ ጉዳት ብቻ ሳይሆን ዘላቂ ጉዳት ሊያደርስብን ከሚችል ከማንኛውም ነገር እንደሚጠብቀን ቃል ገብቶልናል። በዚህ ርዕስ ውስጥ የሚከተሉትን ጥያቄዎች መልስ እንመለከታለን፦ ጥበቃ የሚያስፈልገን ለምንድን ነው? ይሖዋ የሚጠብቀን እንዴት ነው? የይሖዋን እርዳታ ለማግኘትስ ምን ማድረግ ይኖርብናል?
a መጽሐፍ ቅዱስ፣ ይሖዋ እንደሚያጠነክረን እንዲሁም ከመንፈሳዊ ጉዳት ብቻ ሳይሆን ዘላቂ ጉዳት ሊያደርስብን ከሚችል ከማንኛውም ነገር እንደሚጠብቀን ቃል ገብቶልናል። በዚህ ርዕስ ውስጥ የሚከተሉትን ጥያቄዎች መልስ እንመለከታለን፦ ጥበቃ የሚያስፈልገን ለምንድን ነው? ይሖዋ የሚጠብቀን እንዴት ነው? የይሖዋን እርዳታ ለማግኘትስ ምን ማድረግ ይኖርብናል?