የግርጌ ማስታወሻ
a ለይሖዋ፣ ለእምነት ባልንጀሮቻችን፣ ሌላው ቀርቶ ለጠላቶቻችን እንኳ ያለን ፍቅር የዚህን ዓለም ጥላቻ እንድንቋቋም የሚረዳን እንዴት እንደሆነ በዚህ ርዕስ ውስጥ እንመለከታለን። በተጨማሪም ኢየሱስ ሌሎች ሲጠሉን ደስተኞች መሆን እንደምንችል የተናገረው ለምን እንደሆነ እንመረምራለን።
a ለይሖዋ፣ ለእምነት ባልንጀሮቻችን፣ ሌላው ቀርቶ ለጠላቶቻችን እንኳ ያለን ፍቅር የዚህን ዓለም ጥላቻ እንድንቋቋም የሚረዳን እንዴት እንደሆነ በዚህ ርዕስ ውስጥ እንመለከታለን። በተጨማሪም ኢየሱስ ሌሎች ሲጠሉን ደስተኞች መሆን እንደምንችል የተናገረው ለምን እንደሆነ እንመረምራለን።