የግርጌ ማስታወሻ
c የሥዕሉ መግለጫ፦ ጳውሎስ ክርስቲያን ከመሆኑ በፊት በርካታ ክርስቲያኖችን ወህኒ ቤት አስገብቷል። ኢየሱስ ያደረገለትን ነገር አምኖ ከተቀበለ በኋላ ግን ለውጥ አድርጎ ክርስቲያን ወንድሞቹን ማበረታታት ጀመረ፤ ከእነዚህ ወንድሞች መካከል አንዳንዶቹ ቀደም ሲል ያሳድዳቸው የነበሩ ሰዎች ዘመዶች ሊሆኑ ይችላሉ።
c የሥዕሉ መግለጫ፦ ጳውሎስ ክርስቲያን ከመሆኑ በፊት በርካታ ክርስቲያኖችን ወህኒ ቤት አስገብቷል። ኢየሱስ ያደረገለትን ነገር አምኖ ከተቀበለ በኋላ ግን ለውጥ አድርጎ ክርስቲያን ወንድሞቹን ማበረታታት ጀመረ፤ ከእነዚህ ወንድሞች መካከል አንዳንዶቹ ቀደም ሲል ያሳድዳቸው የነበሩ ሰዎች ዘመዶች ሊሆኑ ይችላሉ።