የግርጌ ማስታወሻ
a ሰይጣን የተዋጣለት አዳኝ ነው። በይሖዋ አገልግሎት ያሳለፍነው ጊዜ ምንም ያህል ቢሆን እኛን ለማጥመድ ከመሞከር ወደኋላ አይልም። ሰይጣን ኩራትን እና ስግብግብነትን ተጠቅሞ ከአምላክ ጋር ያለንን ዝምድና ሊያበላሽብን የሚሞክረው እንዴት እንደሆነ በዚህ ርዕስ ውስጥ እንመለከታለን። ከዚህም ሌላ በኩራት እና በስግብግብነት ወጥመድ ከወደቁ ሰዎች ምን ትምህርት እንደምናገኝ እንዲሁም ከእነዚህ ወጥመዶች ማምለጥ የምንችለው እንዴት እንደሆነ እንመረምራለን።