የግርጌ ማስታወሻ
a አፍቃሪ የሆኑ ወንድሞችንና እህቶችን የያዘ ቤተሰብ ውስጥ የመታቀፍ ልዩ መብት አግኝተናል። ሁላችንም በመካከላችን ያለውን ፍቅር ማጠናከር እንፈልጋለን። ይህን ማድረግ የምንችለው እንዴት ነው? አፍቃሪው አባታችን ይሖዋ እኛን በሚይዝበት መንገድ ሌሎችን በመያዝ እንዲሁም የኢየሱስን ብሎም የወንድሞቻችንንና የእህቶቻችንን ምሳሌ በመከተል ነው።
a አፍቃሪ የሆኑ ወንድሞችንና እህቶችን የያዘ ቤተሰብ ውስጥ የመታቀፍ ልዩ መብት አግኝተናል። ሁላችንም በመካከላችን ያለውን ፍቅር ማጠናከር እንፈልጋለን። ይህን ማድረግ የምንችለው እንዴት ነው? አፍቃሪው አባታችን ይሖዋ እኛን በሚይዝበት መንገድ ሌሎችን በመያዝ እንዲሁም የኢየሱስን ብሎም የወንድሞቻችንንና የእህቶቻችንን ምሳሌ በመከተል ነው።