የግርጌ ማስታወሻ
a የ2022 የዓመት ጥቅስ የተወሰደው ከመዝሙር 34:10 ሲሆን ጥቅሱ “ይሖዋን የሚሹ . . . መልካም ነገር አይጎድልባቸውም” ይላል። ብዙዎቹ የይሖዋ ታማኝ አገልጋዮች በቁሳዊ ነገር ረገድ ድሆች ናቸው። ታዲያ “መልካም ነገር አይጎድልባቸውም” ሊባል የሚችለው እንዴት ነው? የዚህን ጥቅስ ትርጉም መረዳታችን ከፊታችን ለሚጠብቀን አስቸጋሪ ጊዜ ለመዘጋጀት የሚረዳንስ እንዴት ነው?
a የ2022 የዓመት ጥቅስ የተወሰደው ከመዝሙር 34:10 ሲሆን ጥቅሱ “ይሖዋን የሚሹ . . . መልካም ነገር አይጎድልባቸውም” ይላል። ብዙዎቹ የይሖዋ ታማኝ አገልጋዮች በቁሳዊ ነገር ረገድ ድሆች ናቸው። ታዲያ “መልካም ነገር አይጎድልባቸውም” ሊባል የሚችለው እንዴት ነው? የዚህን ጥቅስ ትርጉም መረዳታችን ከፊታችን ለሚጠብቀን አስቸጋሪ ጊዜ ለመዘጋጀት የሚረዳንስ እንዴት ነው?