የግርጌ ማስታወሻ
a ይሖዋ የሁሉም ነገር ፈጣሪ ስለሆነ አምልኮ ይገባዋል። የይሖዋን ትእዛዛት የምንፈጽምና እሱ ካወጣቸው መሠረታዊ ሥርዓቶች ጋር ተስማምተን የምንኖር ከሆነ አምልኳችን በእሱ ዘንድ ተቀባይነት ይኖረዋል። በዚህ ርዕስ ውስጥ የአምልኳችንን ስምንት ገጽታዎች እንመለከታለን። በተጨማሪም በእነዚህ የአምልኮ ዘርፎች ማሻሻያ ማድረግ የምንችለው እንዴት እንደሆነና እነዚህ የአምልኮ ዘርፎች ደስታችንን የሚጨምሩት እንዴት እንደሆነ እንመለከታለን።