የግርጌ ማስታወሻ
a ይሖዋ የሰጠን የመናገር ችሎታ አስደናቂ ስጦታ ነው። የሚያሳዝነው፣ ብዙ ሰዎች ይህን ስጦታ የሚጠቀሙበት ይሖዋን በሚያስደስተው መንገድ አይደለም። በሥነ ምግባር እያዘቀጠ በሄደው በዚህ ዓለም ውስጥ ንግግራችን ንጹሕና የሚያንጽ እንዲሆን ምን ይረዳናል? በአገልግሎት ስንካፈል፣ በጉባኤ ስብሰባዎች ላይ ስንገኝ እንዲሁም ከሌሎች ጋር ስናወራ በንግግራችን ይሖዋን ማስደሰት የምንችለው እንዴት ነው? ይህ ርዕስ ለእነዚህ ጥያቄዎች መልስ ይሰጠናል።