የግርጌ ማስታወሻ
a ሰለሞንና ኢየሱስ ታላቅ ጥበብ ነበራቸው። ይህን ጥበብ ያገኙት ከይሖዋ አምላክ ነው። በዚህ ርዕስ ውስጥ ሰለሞንና ኢየሱስ ለገንዘብ፣ ለሥራና ለራሳችን ተገቢውን አመለካከት ስለመያዝ በመንፈስ መሪነት የሰጡትን ምክር እንመለከታለን። በተጨማሪም አንዳንድ ክርስቲያኖች በእነዚህ አቅጣጫዎች የመጽሐፍ ቅዱስን ምክር ተግባራዊ ማድረጋቸው እንዴት እንደጠቀማቸው እናያለን።
a ሰለሞንና ኢየሱስ ታላቅ ጥበብ ነበራቸው። ይህን ጥበብ ያገኙት ከይሖዋ አምላክ ነው። በዚህ ርዕስ ውስጥ ሰለሞንና ኢየሱስ ለገንዘብ፣ ለሥራና ለራሳችን ተገቢውን አመለካከት ስለመያዝ በመንፈስ መሪነት የሰጡትን ምክር እንመለከታለን። በተጨማሪም አንዳንድ ክርስቲያኖች በእነዚህ አቅጣጫዎች የመጽሐፍ ቅዱስን ምክር ተግባራዊ ማድረጋቸው እንዴት እንደጠቀማቸው እናያለን።