የግርጌ ማስታወሻ
a ወንድሞቻችንን ማመን ይኖርብናል። እርግጥ ይህን ማድረግ ሁልጊዜ ቀላል አይደለም። ምክንያቱም አንዳንድ ጊዜ ወንድሞቻችን እንደጠበቅነው ሳይሆኑ ይቀራሉ። በዚህ ርዕስ ውስጥ፣ የመጽሐፍ ቅዱስን መሠረታዊ ሥርዓቶች ተግባራዊ ማድረጋችንና በመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ላይ ማሰላሰላችን በእምነት ባልንጀሮቻችን ላይ እምነት ለመገንባት ወይም አሳዝነውን ከሆነ በእነሱ ላይ ያለንን እምነት ለማደስ የሚረዳን እንዴት እንደሆነ እንመለከታለን።