የግርጌ ማስታወሻ
b የሥዕሉ መግለጫ፦ የራስ ቁር የአንድን ወታደር ጭንቅላት ይጠብቃል፤ መልሕቅ ደግሞ አንድ መርከብ እንዳይናወጥ አጽንቶ ያቆማል፤ በተመሳሳይም ተስፋችን አስተሳሰባችንን ይጠብቅልናል፤ እንዲሁም ፈተና ሲያጋጥመን አጽንቶ ያቆመናል። አንዲት እህት በልበ ሙሉነት ወደ ይሖዋ ስትጸልይ። አንድ ወንድም፣ አምላክ ለአብርሃም የገባውን ቃል የፈጸመው እንዴት እንደሆነ ሲያሰላስል። ሌላ ወንድም ደግሞ እሱ እንዴት እንደተባረከ ሲያሰላስል።