የግርጌ ማስታወሻ
a መጽሐፍ ቅዱስ ወደ ይሖዋ እንድንቀርብ ይረዳናል። ይህ ቅዱስ መጽሐፍ ስለ አምላክ ጥበብ፣ ፍትሕና ፍቅር ምን ያስተምረናል? በዚህ ርዕስ ውስጥ የምንማረው ነገር ለአምላክ ቃል ያለንን አድናቆት ለማሳደግ ይረዳናል፤ በተጨማሪም መጽሐፍ ቅዱስ ከሰማዩ አባታችን የተሰጠ ስጦታ እንደሆነ እንድንገነዘብ ያደርገናል።
a መጽሐፍ ቅዱስ ወደ ይሖዋ እንድንቀርብ ይረዳናል። ይህ ቅዱስ መጽሐፍ ስለ አምላክ ጥበብ፣ ፍትሕና ፍቅር ምን ያስተምረናል? በዚህ ርዕስ ውስጥ የምንማረው ነገር ለአምላክ ቃል ያለንን አድናቆት ለማሳደግ ይረዳናል፤ በተጨማሪም መጽሐፍ ቅዱስ ከሰማዩ አባታችን የተሰጠ ስጦታ እንደሆነ እንድንገነዘብ ያደርገናል።