የግርጌ ማስታወሻ
a ሁሉም የይሖዋ አገልጋዮች ቃሉን በየዕለቱ ለማንበብ ጥረት ያደርጋሉ። ሌሎች ብዙ ሰዎችም መጽሐፍ ቅዱስን ያነብባሉ፤ ሆኖም የሚያነቡትን አይረዱትም። በኢየሱስ ዘመን የኖሩ አንዳንድ ሰዎች ሁኔታም ተመሳሳይ ነበር። ኢየሱስ የአምላክን ቃል ለሚያነቡ ሰዎች የተናገረውን በመመርመር ከመጽሐፍ ቅዱስ ንባባችን የተሟላ ጥቅም ለማግኘት የሚረዱ ሐሳቦችን ማግኘት እንችላለን።
a ሁሉም የይሖዋ አገልጋዮች ቃሉን በየዕለቱ ለማንበብ ጥረት ያደርጋሉ። ሌሎች ብዙ ሰዎችም መጽሐፍ ቅዱስን ያነብባሉ፤ ሆኖም የሚያነቡትን አይረዱትም። በኢየሱስ ዘመን የኖሩ አንዳንድ ሰዎች ሁኔታም ተመሳሳይ ነበር። ኢየሱስ የአምላክን ቃል ለሚያነቡ ሰዎች የተናገረውን በመመርመር ከመጽሐፍ ቅዱስ ንባባችን የተሟላ ጥቅም ለማግኘት የሚረዱ ሐሳቦችን ማግኘት እንችላለን።