የግርጌ ማስታወሻ
c ማርያም ቅዱሳን መጻሕፍትን ጠንቅቃ ታውቅ የነበረ ከመሆኑም በላይ ከእነሱ ላይ ትጠቅስ ነበር። (ሉቃስ 1:46-55) ዮሴፍና ማርያም የቅዱሳን መጻሕፍትን የግል ቅጂ ለማግኘት አቅማቸው እንደማይፈቅድ መገመት እንችላለን። ስለዚህ ቅዱሳን መጻሕፍትን ለማስታወስ እንዲረዳቸው ሲሉ የአምላክ ቃል በምኩራቦች ውስጥ ሲነበብ በጥንቃቄ አዳምጠው መሆን አለበት።
c ማርያም ቅዱሳን መጻሕፍትን ጠንቅቃ ታውቅ የነበረ ከመሆኑም በላይ ከእነሱ ላይ ትጠቅስ ነበር። (ሉቃስ 1:46-55) ዮሴፍና ማርያም የቅዱሳን መጻሕፍትን የግል ቅጂ ለማግኘት አቅማቸው እንደማይፈቅድ መገመት እንችላለን። ስለዚህ ቅዱሳን መጻሕፍትን ለማስታወስ እንዲረዳቸው ሲሉ የአምላክ ቃል በምኩራቦች ውስጥ ሲነበብ በጥንቃቄ አዳምጠው መሆን አለበት።