የግርጌ ማስታወሻ
e ማቴዎስ 19:4-6 ላይም ኢየሱስ ፈሪሳውያኑን “አላነበባችሁም?” በማለት ጠይቋቸዋል። እነዚህ ሰዎች ስለ ፍጥረት የሚገልጸውን ዘገባ ያነበቡ ቢሆንም ዘገባው አምላክ ለጋብቻ ስላለው አመለካከት የሚያስተምረውን ትምህርት አላስተዋሉም ነበር።
e ማቴዎስ 19:4-6 ላይም ኢየሱስ ፈሪሳውያኑን “አላነበባችሁም?” በማለት ጠይቋቸዋል። እነዚህ ሰዎች ስለ ፍጥረት የሚገልጸውን ዘገባ ያነበቡ ቢሆንም ዘገባው አምላክ ለጋብቻ ስላለው አመለካከት የሚያስተምረውን ትምህርት አላስተዋሉም ነበር።