የግርጌ ማስታወሻ
b የሥዕሉ መግለጫ፦ (ከላይ) አንድ ባልና ሚስት ዜና እያዩ ነው። በኋላ ላይ የጉባኤ ስብሰባ ሄደው ስብሰባው ካበቃ በኋላ ዜና ላይ ያዩት ነገር ስላለው ትርጉም ለሌሎች በስሜት ይናገራሉ። (ከታች) አንድ ባልና ሚስት የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶችን አረዳድ በተመለከተ ወቅታዊ መረጃ ለማግኘት የበላይ አካሉን ሪፖርት እያዩ ነው። በኋላም ታማኙ ባሪያ ያዘጋጃቸውን በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የተመሠረቱ ጽሑፎች ለሌሎች ሲያበረክቱ።