የግርጌ ማስታወሻ
a የይሖዋ የፍጥረት ሥራዎች በጣም አስደናቂ ናቸው። እጅግ ከፍተኛ ኃይል ካላት ፀሐይ አንስቶ ለስላሳ እስከሆኑት አበቦች ድረስ ሥራዎቹ ያስደምሙናል። ፍጥረታትን በማየት የምናገኘው ትምህርት ስለ ይሖዋ ባሕርያት ይበልጥ እንድናውቅም ይረዳናል። በዚህ ርዕስ ውስጥ ፍጥረትን በደንብ ለመመልከት ጊዜ መመደብ ያለብን ለምን እንደሆነና እንዲህ ማድረጋችን ወደ አምላካችን ይበልጥ እንድንቀርብ የሚረዳን እንዴት እንደሆነ እንመለከታለን።