የግርጌ ማስታወሻ
a ብዙ ወንድሞችና እህቶች ከክርስቲያን ወላጆቻቸው ጋር ፍጥረትን በመመልከት ስላሳለፉት ጊዜ ጥሩ ትዝታ አላቸው። ወላጆቻቸው እነዚያን አጋጣሚዎች ተጠቅመው ስለ ይሖዋ ባሕርያት እንዴት እንዳስተማሯቸው ፈጽሞ አይረሱትም። ልጆች ካሏችሁ ተፈጥሮን ተጠቅማችሁ ስለ አምላክ ባሕርያት ልታስተምሯቸው የምትችሉት እንዴት ነው? ይህ ርዕስ ለዚህ ጥያቄ መልስ ይሰጣል።
a ብዙ ወንድሞችና እህቶች ከክርስቲያን ወላጆቻቸው ጋር ፍጥረትን በመመልከት ስላሳለፉት ጊዜ ጥሩ ትዝታ አላቸው። ወላጆቻቸው እነዚያን አጋጣሚዎች ተጠቅመው ስለ ይሖዋ ባሕርያት እንዴት እንዳስተማሯቸው ፈጽሞ አይረሱትም። ልጆች ካሏችሁ ተፈጥሮን ተጠቅማችሁ ስለ አምላክ ባሕርያት ልታስተምሯቸው የምትችሉት እንዴት ነው? ይህ ርዕስ ለዚህ ጥያቄ መልስ ይሰጣል።