የግርጌ ማስታወሻ
f ከረጅም ጊዜ በኋላ አንድ ረቢ እንዲህ እንዳለ ይነገራል፦ “በዓለም ላይ የአብርሃምን ያህል ጻድቅ የሆኑ ሰዎች ሠላሳ ቢሆኑ ነው። ሠላሳ ሰዎች ካሉ ከሠላሳዎቹ ሁለቱ እኔና ልጄ ነን፤ አሥር ሰዎች ካሉ ከአሥሩ ሁለቱ እኔና ልጄ ነን፤ አምስት ሰዎች ካሉ ከአምስቱ ሁለቱ እኔና ልጄ ነን፤ ሁለት ሰዎች ካሉ እነዚያ ሁለት ሰዎች እኔና ልጄ ነን፤ አንድ ሰው ብቻ ከሆነ ደግሞ ያ ሰው እኔ ነኝ።”