የግርጌ ማስታወሻ
a በዚህ ሥርዓት ውስጥ ስንኖር ያልተጠበቁ ችግሮች ሊያጋጥሙን ቢችሉም ይሖዋ ታማኝ አገልጋዮቹን እንደሚደግፍ እርግጠኞች መሆን እንችላለን። ይሖዋ በጥንት ዘመን አገልጋዮቹን የረዳቸው እንዴት ነው? ዛሬስ እኛን እየደገፈን ያለው እንዴት ነው? በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥና በዘመናችን ያሉ ምሳሌዎችን መመርመራችን እኛም በይሖዋ ከታመንን እሱ እንደሚደግፈን ያለንን እምነት ያጠናክርልናል።
a በዚህ ሥርዓት ውስጥ ስንኖር ያልተጠበቁ ችግሮች ሊያጋጥሙን ቢችሉም ይሖዋ ታማኝ አገልጋዮቹን እንደሚደግፍ እርግጠኞች መሆን እንችላለን። ይሖዋ በጥንት ዘመን አገልጋዮቹን የረዳቸው እንዴት ነው? ዛሬስ እኛን እየደገፈን ያለው እንዴት ነው? በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥና በዘመናችን ያሉ ምሳሌዎችን መመርመራችን እኛም በይሖዋ ከታመንን እሱ እንደሚደግፈን ያለንን እምነት ያጠናክርልናል።