የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ይሖዋ ከባቢሎን ወደ እስራኤል የሚወስደውን ምሳሌያዊ አውራ ጎዳና “የቅድስና ጎዳና” በማለት ጠርቶታል። በዘመናችንስ ይሖዋ ለሕዝቦቹ መንገድ አዘጋጅቶላቸዋል? አዎ! ከ1919 ዓ.ም. አንስቶ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች ከታላቂቱ ባቢሎን ወጥተው ‘በቅድስና ጎዳና’ ላይ መጓዝ ጀምረዋል። ሁላችንም ወደ መዳረሻችን እስክንደርስ ድረስ በዚህ ጎዳና ላይ መጓዛችንን መቀጠል ይኖርብናል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ