የግርጌ ማስታወሻ
b ተጨማሪ ማብራሪያ፦ መንፈሳዊ ግብ የሚባለው ይሖዋን ይበልጥ በተሟላ ሁኔታ ለማገልገልና እሱን ለማስደሰት ስንል ለማሻሻል ወይም ለማሳካት የምንጣጣረው ማንኛውም ነገር ነው። ለምሳሌ አንድን ክርስቲያናዊ ባሕርይ ለማዳበር ወይም እንደ መጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፣ የግል ጥናት ወይም የመስክ አገልግሎት ካሉ የአምልኳችን ገጽታዎች ጋር በተያያዘ ማሻሻያ ለማድረግ ግብ ልናወጣ እንችላለን።
b ተጨማሪ ማብራሪያ፦ መንፈሳዊ ግብ የሚባለው ይሖዋን ይበልጥ በተሟላ ሁኔታ ለማገልገልና እሱን ለማስደሰት ስንል ለማሻሻል ወይም ለማሳካት የምንጣጣረው ማንኛውም ነገር ነው። ለምሳሌ አንድን ክርስቲያናዊ ባሕርይ ለማዳበር ወይም እንደ መጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፣ የግል ጥናት ወይም የመስክ አገልግሎት ካሉ የአምልኳችን ገጽታዎች ጋር በተያያዘ ማሻሻያ ለማድረግ ግብ ልናወጣ እንችላለን።