የግርጌ ማስታወሻ
a በእስራኤል ብሔር ታሪክ ውስጥ በጣም አስቸጋሪ በነበረው ዘመን ይሖዋ ለሕዝቦቹ እረኛ እንዲሆንና እንዲታደጋቸው ጌድዮንን ሾሞት ነበር። ጌድዮን ለ40 ዓመት ያህል ይህን ኃላፊነቱን በታማኝነት ተወጥቷል። ይሁንና በርካታ ተፈታታኝ ሁኔታዎች አጋጥመውት ነበር። በዛሬው ጊዜ ያሉ ሽማግሌዎች የተለያዩ ፈተናዎች ሲያጋጥሟቸው የጌድዮን ምሳሌ የሚረዳቸው እንዴት እንደሆነ በዚህ ርዕስ ውስጥ እንመለከታለን።