የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ሰይጣን ከአዳምና ከሔዋን ዘመን አንስቶ ሲያስፋፋ የቆየው አንድ ሐሳብ አለ፤ ይህም ‘ሰዎች ትክክልና ስህተት የሆነውን ነገር በራሳቸው የመወሰን መብት አላቸው’ የሚል ነው። እኛም ከይሖዋ ሕጎችና ከድርጅቱ ከሚሰጠን ማንኛውም መመሪያ ጋር በተያያዘ እንዲህ ዓይነት አመለካከት እንድናዳብር ይፈልጋል። ይህ ርዕስ የሰይጣን ዓለም የሚያስፋፋውን በራስ የመመራት መንፈስ ለመዋጋት ይረዳናል። ከይሖዋ ጎን ለመቆም ያለንን ቁርጠኝነትም ያጠናክርልናል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ