የግርጌ ማስታወሻ
a ይሖዋና ኢየሱስ ምክንያታዊ ናቸው፤ እኛም ይህ ባሕርይ እንዲኖረን ይፈልጋሉ። በሕይወታችን ውስጥ ከጤንነታችን ወይም ከኢኮኖሚ ሁኔታችን ጋር በተያያዘ ለውጥ የሚያጋጥመን ጊዜ ይኖራል። ምክንያታዊነት አዲሱን ሁኔታ መላመድ ቀላል እንዲሆንልን ያደርጋል። ለጉባኤው ሰላምና አንድነትም አስተዋጽኦ ያደርጋል።
a ይሖዋና ኢየሱስ ምክንያታዊ ናቸው፤ እኛም ይህ ባሕርይ እንዲኖረን ይፈልጋሉ። በሕይወታችን ውስጥ ከጤንነታችን ወይም ከኢኮኖሚ ሁኔታችን ጋር በተያያዘ ለውጥ የሚያጋጥመን ጊዜ ይኖራል። ምክንያታዊነት አዲሱን ሁኔታ መላመድ ቀላል እንዲሆንልን ያደርጋል። ለጉባኤው ሰላምና አንድነትም አስተዋጽኦ ያደርጋል።