የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b ዳንኤል የባቢሎናውያንን ምግብ ለመብላት ፈቃደኛ ያልሆነው በሚከተሉት ሦስት ምክንያቶች የተነሳ ሊሆን ይችላል፦ (1) የሚበሉት በሕጉ የተከለከሉትን እንስሳት ሥጋ ሊሆን ይችላል። (ዘዳ. 14:7, 8) (2) ሥጋው በተገቢው መንገድ ደሙ ያልፈሰሰ ሊሆን ይችላል። (ዘሌ. 17:10-12) (3) ምግቡን መብላቱ የጣዖት አምልኮ ተካፋይ እንደሆነ ሊያስቆጥረው ይችላል።—ከዘሌዋውያን 7:15፤ 1 ቆሮንቶስ 10:18, 21, 22 ጋር አወዳድር።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ