የግርጌ ማስታወሻ
a ወጣቶች፣ ይሖዋ ከእሱ ጋር ያላችሁን ወዳጅነት አደጋ ላይ የሚጥሉ ፈተናዎች እንደሚያጋጥሟችሁ ያውቃል። ታዲያ የሰማዩን አባታችሁን የሚያስደስቱ ጥበብ የሚንጸባረቅባቸው ውሳኔዎች ማድረግ የምትችሉት እንዴት ነው? በዚህ ርዕስ ውስጥ፣ የይሁዳ ነገሥታት የሆኑ ሦስት ወጣቶችን ምሳሌ እንመለከታለን። እነሱ ካደረጓቸው ውሳኔዎች ምን ትምህርት እንደምታገኙ ልብ በሉ።
a ወጣቶች፣ ይሖዋ ከእሱ ጋር ያላችሁን ወዳጅነት አደጋ ላይ የሚጥሉ ፈተናዎች እንደሚያጋጥሟችሁ ያውቃል። ታዲያ የሰማዩን አባታችሁን የሚያስደስቱ ጥበብ የሚንጸባረቅባቸው ውሳኔዎች ማድረግ የምትችሉት እንዴት ነው? በዚህ ርዕስ ውስጥ፣ የይሁዳ ነገሥታት የሆኑ ሦስት ወጣቶችን ምሳሌ እንመለከታለን። እነሱ ካደረጓቸው ውሳኔዎች ምን ትምህርት እንደምታገኙ ልብ በሉ።