የግርጌ ማስታወሻ
a ይህ ርዕስ፣ ያጋጠማቸው ፈተና ወይም የተሰጣቸው ኃላፊነት ከአቅማቸው በላይ እንደሆነባቸው የሚሰማቸውን ሰዎች የሚረዱ ሐሳቦችን ይዟል። ይሖዋ የሚያጠነክረን እንዴት እንደሆነ እንዲሁም የእሱን እርዳታ ለማግኘት ምን ማድረግ እንደምንችል እንመለከታለን።
a ይህ ርዕስ፣ ያጋጠማቸው ፈተና ወይም የተሰጣቸው ኃላፊነት ከአቅማቸው በላይ እንደሆነባቸው የሚሰማቸውን ሰዎች የሚረዱ ሐሳቦችን ይዟል። ይሖዋ የሚያጠነክረን እንዴት እንደሆነ እንዲሁም የእሱን እርዳታ ለማግኘት ምን ማድረግ እንደምንችል እንመለከታለን።