የግርጌ ማስታወሻ
f የሥዕሉ መግለጫ፦ ሁለት እህቶች ለመንግሥቱ ወንጌላውያን ትምህርት ቤት ከማመልከታቸው በፊት ጸለዩ። በኋላ ላይ አንደኛዋ ተጋበዘች፤ ሌላኛዋ ግን አልተጋበዘችም። በትምህርት ቤቱ እንድትካፈል ያልተጋበዘችው እህት ከልክ በላይ ከማዘን ይልቅ ወደ ይሖዋ በመጸለይ አገልግሎቷን ለማስፋት የሚያስችሉ ሌሎች አጋጣሚዎችን እንድታስተውል እንዲረዳት ጠየቀችው። ከዚያም ወደ ቅርንጫፍ ቢሮው ደብዳቤ በመጻፍ ሰባኪዎች ይበልጥ በሚያስፈልጉበት አካባቢ ለማገልገል ራሷን አቀረበች።