የግርጌ ማስታወሻ
a ይሖዋ እስራኤላውያንን ወደ ተስፋይቱ ምድር ለመምራት ‘ከሕዝቡ ፊት ፊት ይሄድ የነበረ’ መልአክም ሾሞላቸው ነበር። ይህ መልአክ ሚካኤል እንደሆነ ከሁኔታዎች መረዳት ይቻላል፤ “ሚካኤል” ኢየሱስ ወደ ምድር ከመምጣቱ በፊት የሚጠራበት ስም ነው።—ዘፀ. 14:19፤ 32:34
a ይሖዋ እስራኤላውያንን ወደ ተስፋይቱ ምድር ለመምራት ‘ከሕዝቡ ፊት ፊት ይሄድ የነበረ’ መልአክም ሾሞላቸው ነበር። ይህ መልአክ ሚካኤል እንደሆነ ከሁኔታዎች መረዳት ይቻላል፤ “ሚካኤል” ኢየሱስ ወደ ምድር ከመምጣቱ በፊት የሚጠራበት ስም ነው።—ዘፀ. 14:19፤ 32:34