የግርጌ ማስታወሻ
c የሥዕሉ መግለጫ፦ ዓለም አቀፉ የስብከት ዘመቻችን አንዳንድ ሰዎች ጋ ላይደርስ የሚችለው ለምን እንደሆነ የሚያሳዩ ሦስት ሁኔታዎች፦ (1) በአካባቢው ዋነኛ ሃይማኖት የተነሳ መስበክ አደገኛ በሆነበት አካባቢ የምትኖር ሴት፣ (2) በፖለቲካው ሥርዓት የተነሳ መስበክ ሕገ ወጥና አደገኛ በሆነበት አካባቢ የሚኖሩ ባልና ሚስት እንዲሁም (3) በጣም ሩቅና ገለልተኛ በሆነ አካባቢ ከመኖሩ የተነሳ ምሥራቹን መስማት ያልቻለ ሰው።