የግርጌ ማስታወሻ
a የእንግሊዝኛው አዲስ ዓለም ትርጉም ኢሳይያስ 60:1 ላይ “ጽዮን” ወይም “ኢየሩሳሌም” ከማለት ይልቅ “ሴት” የሚለውን ቃል የተጠቀመው የዕብራይስጡ ጽሑፍ ላይ “ተነሺ” እና “ብርሃን አብሪ” የሚሉት ግሶች በአነስታይ ፆታ ስለተቀመጡ ነው። “አንቺ ሴት ሆይ” የሚለው አገላለጽ መግባቱ አንባቢው ይህ ጥቅስ እየተናገረ ያለው ስለ ምሳሌያዊት ሴት እንደሆነ እንዲገነዘብ ይረዳዋል።
a የእንግሊዝኛው አዲስ ዓለም ትርጉም ኢሳይያስ 60:1 ላይ “ጽዮን” ወይም “ኢየሩሳሌም” ከማለት ይልቅ “ሴት” የሚለውን ቃል የተጠቀመው የዕብራይስጡ ጽሑፍ ላይ “ተነሺ” እና “ብርሃን አብሪ” የሚሉት ግሶች በአነስታይ ፆታ ስለተቀመጡ ነው። “አንቺ ሴት ሆይ” የሚለው አገላለጽ መግባቱ አንባቢው ይህ ጥቅስ እየተናገረ ያለው ስለ ምሳሌያዊት ሴት እንደሆነ እንዲገነዘብ ይረዳዋል።