የግርጌ ማስታወሻ
a ተጨማሪ ማብራሪያ፦ በማቴዎስ 26:41 ላይ የተጠቀሰው “መንፈስ” አንድን ነገር እንድናደርግ ወይም አንድ ስሜት እንዲሰማን የሚያነሳሳንን ውስጣዊ ግፊት ያመለክታል። “ሥጋ” የሚለው ቃል ደግሞ አለፍጽምናችንን ያመለክታል። ስለዚህ ትክክል የሆነውን ነገር ለማድረግ ከልባችን ብንፈልግም እንኳ ካልተጠነቀቅን ለፈተና እጅ በመስጠት መጽሐፍ ቅዱስ ስህተት እንደሆነ የሚናገረውን ነገር ልናደርግ እንችላለን።