የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ተጨማሪ ማብራሪያ፦ በማቴዎስ 26:41 ላይ የተጠቀሰው “መንፈስ” አንድን ነገር እንድናደርግ ወይም አንድ ስሜት እንዲሰማን የሚያነሳሳንን ውስጣዊ ግፊት ያመለክታል። “ሥጋ” የሚለው ቃል ደግሞ አለፍጽምናችንን ያመለክታል። ስለዚህ ትክክል የሆነውን ነገር ለማድረግ ከልባችን ብንፈልግም እንኳ ካልተጠነቀቅን ለፈተና እጅ በመስጠት መጽሐፍ ቅዱስ ስህተት እንደሆነ የሚናገረውን ነገር ልናደርግ እንችላለን።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ