የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

d ንጉሥ አሳ ከባድ ኃጢአቶችን ፈጽሟል። (2 ዜና 16:7, 10) ያም ቢሆን መጽሐፍ ቅዱስ የሚጠቅሰው በአዎንታዊ መንገድ ነው። የተሰጠውን እርማት መጀመሪያ ላይ ባይቀበልም ከጊዜ በኋላ ንስሐ ገብቶ ሊሆን ይችላል። በጥቅሉ ሲታይ መልካም ባሕርያቱ ከስህተቶቹ ይበልጡ ነበር። አሳ ይሖዋን ብቻ ማምለኩን እንዲሁም ከመንግሥቱ የጣዖት አምልኮን ለማስወገድ ጥረት ማድረጉን ልብ ማለት ያስፈልጋል።—1 ነገ. 15:11-13፤ 2 ዜና 14:2-5

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ