የግርጌ ማስታወሻ
a ተጨማሪ ማብራሪያ፦ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “ኃጢአት” የሚለው ቃል የተሳሳተ ድርጊትን ወይም ከይሖዋ የሥነ ምግባር መሥፈርቶች ጋር የሚጋጭ ነገር ማድረግን ሊያመለክት ይችላል። ይሁንና “ኃጢአት” የሚለው ቃል ከአዳም የወረስነውን አለፍጽምና ወይም የኃጢአት ዝንባሌም ሊያመለክት ይችላል። ሁላችንም የምንሞተው በዘር በወረስነው ኃጢአት የተነሳ ነው።
a ተጨማሪ ማብራሪያ፦ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “ኃጢአት” የሚለው ቃል የተሳሳተ ድርጊትን ወይም ከይሖዋ የሥነ ምግባር መሥፈርቶች ጋር የሚጋጭ ነገር ማድረግን ሊያመለክት ይችላል። ይሁንና “ኃጢአት” የሚለው ቃል ከአዳም የወረስነውን አለፍጽምና ወይም የኃጢአት ዝንባሌም ሊያመለክት ይችላል። ሁላችንም የምንሞተው በዘር በወረስነው ኃጢአት የተነሳ ነው።