የግርጌ ማስታወሻ
b በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ ‘ይቅር የማይባል ኃጢአት’ የሚለው አገላለጽ የሚያመለክተው አንድን የተለየ ኃጢአት ሳይሆን በደነደነ ልብ የሚፈጸምን ኃጢአት ነው፤ እንዲህ ያለ ኃጢአት የሚፈጽም ሰው በዘላቂነት አምላክን ለመቃወም ወስኗል። አንድ ሰው የሠራው ኃጢአት ይቅር የማይባል መሆኑን መወሰን የእኛ ቦታ አይደለም።—ማር. 3:29፤ ዕብ. 10:26, 27
b በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ ‘ይቅር የማይባል ኃጢአት’ የሚለው አገላለጽ የሚያመለክተው አንድን የተለየ ኃጢአት ሳይሆን በደነደነ ልብ የሚፈጸምን ኃጢአት ነው፤ እንዲህ ያለ ኃጢአት የሚፈጽም ሰው በዘላቂነት አምላክን ለመቃወም ወስኗል። አንድ ሰው የሠራው ኃጢአት ይቅር የማይባል መሆኑን መወሰን የእኛ ቦታ አይደለም።—ማር. 3:29፤ ዕብ. 10:26, 27