የግርጌ ማስታወሻ
a ለምሳሌ አንድ የእምነት አጋራችን አቅሙ ቢፈቅድለትም እንኳ እየሠራ ራሱን ለማስተዳደር ፈቃደኛ ላይሆን፣ ከማያምን ሰው ጋር መጠናናቱን ለማቆም ፈቃደኛ ላይሆን፣ በጉባኤ ውስጥ ክፍፍል የሚፈጥር ሐሳብ ሊያስፋፋ ወይም ጎጂ ሐሜት ሊያሰራጭ ይችላል። (1 ቆሮ. 7:39፤ 2 ቆሮ. 6:14፤ 2 ተሰ. 3:11, 12፤ 1 ጢሞ. 5:13) እንዲህ ባለው አካሄድ የሚገፉ ሰዎች ‘ሥርዓት በጎደለው መንገድ ይመላለሳሉ’ ሊባል ይችላል።