የግርጌ ማስታወሻ
c በእኛና በይሖዋ ‘መካከል የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት’ ኃጢአታችንን ይቅር እንዲለን በመጠየቅና ምግባራችንን በማስተካከል ንስሐ መግባታችንን ማሳየት ይኖርብናል። ከባድ ኃጢአት ከፈጸምን ደግሞ የጉባኤ ሽማግሌዎችን እርዳታም መጠየቅ ይኖርብናል።—ያዕ. 5:14, 15
c በእኛና በይሖዋ ‘መካከል የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት’ ኃጢአታችንን ይቅር እንዲለን በመጠየቅና ምግባራችንን በማስተካከል ንስሐ መግባታችንን ማሳየት ይኖርብናል። ከባድ ኃጢአት ከፈጸምን ደግሞ የጉባኤ ሽማግሌዎችን እርዳታም መጠየቅ ይኖርብናል።—ያዕ. 5:14, 15