የግርጌ ማስታወሻ
a ወንጌሎችና ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ኢየሱስ ከሞት ከተነሳ በኋላ የተገለጠባቸውን የተለያዩ ወቅቶች ይዘግባሉ፤ ለምሳሌ ለመግደላዊቷ ማርያም (ዮሐ. 20:11-18)፣ ለሌሎች ሴቶች (ማቴ. 28:8-10፤ ሉቃስ 24:8-11)፣ ለሁለት ደቀ መዛሙርት (ሉቃስ 24:13-15)፣ ለጴጥሮስ (ሉቃስ 24:34)፣ ቶማስን ሳይጨምር ለሐዋርያቱ (ዮሐ. 20:19-24)፣ ቶማስን ጨምሮ ለሐዋርያቱ (ዮሐ. 20:26)፣ ለሰባት ደቀ መዛሙርት (ዮሐ. 21:1, 2)፣ ከ500 ለሚበልጡ ደቀ መዛሙርት (ማቴ. 28:16፤ 1 ቆሮ. 15:6)፣ ለወንድሙ ለያዕቆብ (1 ቆሮ. 15:7)፣ ለሁሉም ሐዋርያት (ሥራ 1:4) እንዲሁም በቢታንያ አቅራቢያ ለሐዋርያቱ (ሉቃስ 24:50-52) ተገልጧል። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያልተዘገቡ ኢየሱስ የተገለጠባቸው ሌሎች ወቅቶችም ሊኖሩ ይችላሉ።—ዮሐ. 21:25