የግርጌ ማስታወሻ
f መጽሐፍ ቅዱስ ባልና ሚስት ከሚፈጽሙት የፆታ ግንኙነት ጋር በተያያዘ ንጹሕ ወይም ርኩስ የሆኑት ምግባሮች የትኞቹ እንደሆኑ አይዘረዝርም። ባለትዳር የሆኑ ክርስቲያኖች ይሖዋን ለማክበር፣ የትዳር አጋራቸውን ለማስደሰትና ንጹሕ ሕሊና ለመያዝ የሚያስችላቸውን ውሳኔ ማድረግ ይኖርባቸዋል። ይህ በባለትዳሮቹ መካከል ያለ የግል ጉዳይ ስለሆነ በጥቅሉ ሲታይ ስለዚህ ጉዳይ ከሌሎች ጋር መነጋገር አያስፈልጋቸውም።