የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b ጳውሎስ በኤፌሶን 1:10 ላይ “በሰማያት የሚሆኑ ነገሮችን” ስለመሰብሰብ የተናገረው ሐሳብ ኢየሱስ በማቴዎስ 24:31 እና በማርቆስ 13:27 ላይ “የተመረጡትን” ስለመሰብሰብ ከተናገረው ሐሳብ የተለየ ነው። ጳውሎስ የተናገረው ይሖዋ መንፈሳዊ ልጆቹን በመንፈስ ቅዱስ በመቀባት ስለሚመርጥበት ጊዜ ነው። ኢየሱስ የተናገረው ደግሞ በምድር ላይ የቀሩት ቅቡዓን ክርስቲያኖች በታላቁ መከራ ወቅት ወደ ሰማይ ስለሚሰበሰቡበት ጊዜ ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ