የግርጌ ማስታወሻ
a የዕብራይስጡ በኩረ ጽሑፍ እዚህ ላይ የሚጠቀምበት አገላለጽ ለየት ያለ ይቅርታን የሚያመለክት ነው። ይህም ሌሎች የይቅርታ ዓይነቶች ቢኖሩም ይሄኛው ይቅርታ ብቸኛው እውነተኛ ይቅርታ እንደሆነ የሚጠቁም ነው። በርካታ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ይህን ወሳኝ ነጥብ በግልጽ አያስተላልፉም። አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ግን መዝሙር 130:4ን ያስቀመጠው ለየት ባለ መንገድ ነው።