የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a መላእክትም ይሖዋን ወክለው በእሱ ስም ለሰዎች መልእክት ያስተላለፉበት ጊዜ አለ። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አንዳንድ ሐሳቦችን የተናገሩት መላእክት ሆነው ሳለ ይሖዋ ራሱ እንደተናገረ ተደርጎ የተገለጸው ለዚህ ነው። (ዘፍ. 18:1-33) ቅዱሳን መጻሕፍት ሙሴ ሕጉን የተቀበለው ከይሖዋ እንደሆነ ቢናገሩም ሌሎች ጥቅሶች ደግሞ ይሖዋ በእሱ ስም ሕጉን እንዲያስተላልፉ መላእክትን እንደተጠቀመ ይገልጻሉ።—ዘሌ. 27:34፤ ሥራ 7:38, 53፤ ገላ. 3:19፤ ዕብ. 2:2-4

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ