የግርጌ ማስታወሻ
a ኒቆዲሞስ ከኢየሱስ ጋር ከተነጋገረ ከሁለት ዓመት ተኩል በኋላም የአይሁዳውያን ከፍተኛ ሸንጎ አባል ነበር። (ዮሐ. 7:45-52) አንድ ማመሣከሪያ ጽሑፍ አንዳንድ መረጃዎችን መሠረት አድርጎ እንደገለጸው ኒቆዲሞስ የኢየሱስ ደቀ መዝሙር የሆነው ኢየሱስ ከሞተ በኋላ ነው።—ዮሐ. 19:38-40
a ኒቆዲሞስ ከኢየሱስ ጋር ከተነጋገረ ከሁለት ዓመት ተኩል በኋላም የአይሁዳውያን ከፍተኛ ሸንጎ አባል ነበር። (ዮሐ. 7:45-52) አንድ ማመሣከሪያ ጽሑፍ አንዳንድ መረጃዎችን መሠረት አድርጎ እንደገለጸው ኒቆዲሞስ የኢየሱስ ደቀ መዝሙር የሆነው ኢየሱስ ከሞተ በኋላ ነው።—ዮሐ. 19:38-40