የግርጌ ማስታወሻ
a ተጨማሪ ማብራሪያ፦ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “ኃጢአት” የሚለው ቃል ብዙውን ጊዜ የሚያመለክተው እንደ ስርቆት፣ ምንዝር ወይም ግድያ ያሉትን ድርጊቶች ነው። (ዘፀ. 20:13-15፤ 1 ቆሮ. 6:18) አንዳንድ ጥቅሶች ላይ ግን “ኃጢአት” የሚለው ቃል ስንወለድ ጀምሮ የወረስነውን ዝንባሌ ያመለክታል፤ ያኔ ገና ምንም የኃጢአት ድርጊት ባንፈጽምም እንኳ የኃጢአት ዝንባሌን ወርሰናል።