የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

c ሐና በጸሎቷ ላይ ሙሴ ከጻፋቸው ሐሳቦች ጋር የሚመሳሰሉ አንዳንድ አገላለጾችን ተጠቅማለች። ጊዜ ወስዳ በቅዱሳን መጻሕፍት ላይ ታሰላስል እንደነበር በግልጽ ማየት ይቻላል። (ዘዳ. 4:35፤ 8:18፤ 32:4, 39፤ 1 ሳሙ. 2:2, 6, 7) በመቶዎች ከሚቆጠሩ ዓመታት በኋላ ደግሞ የኢየሱስ እናት ማርያም ከሐና ጸሎት ጋር በጣም የሚመሳሰሉ የውዳሴ ቃላትን ተጠቅማለች።—ሉቃስ 1:46-55

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ