የግርጌ ማስታወሻ
c ሐና በጸሎቷ ላይ ሙሴ ከጻፋቸው ሐሳቦች ጋር የሚመሳሰሉ አንዳንድ አገላለጾችን ተጠቅማለች። ጊዜ ወስዳ በቅዱሳን መጻሕፍት ላይ ታሰላስል እንደነበር በግልጽ ማየት ይቻላል። (ዘዳ. 4:35፤ 8:18፤ 32:4, 39፤ 1 ሳሙ. 2:2, 6, 7) በመቶዎች ከሚቆጠሩ ዓመታት በኋላ ደግሞ የኢየሱስ እናት ማርያም ከሐና ጸሎት ጋር በጣም የሚመሳሰሉ የውዳሴ ቃላትን ተጠቅማለች።—ሉቃስ 1:46-55