የግርጌ ማስታወሻ
a የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶችና በዓለም ላይ የሚታየው ሁኔታ የምንኖረው “በመጨረሻዎቹ ቀናት” ውስጥ እንደሆነ ያረጋግጣሉ፤ ይህ ጊዜ “በዓይነቱ ልዩ የሆነ” ወይም “የሚያስጨንቅ” ዘመን ነው። (2 ጢሞቴዎስ 3:1 የ1954 ትርጉም) ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት “‘የመጨረሻው ዘመን’ ምልክት ምንድን ነው?” የሚለውን ርዕስ ተመልከት።
a የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶችና በዓለም ላይ የሚታየው ሁኔታ የምንኖረው “በመጨረሻዎቹ ቀናት” ውስጥ እንደሆነ ያረጋግጣሉ፤ ይህ ጊዜ “በዓይነቱ ልዩ የሆነ” ወይም “የሚያስጨንቅ” ዘመን ነው። (2 ጢሞቴዎስ 3:1 የ1954 ትርጉም) ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት “‘የመጨረሻው ዘመን’ ምልክት ምንድን ነው?” የሚለውን ርዕስ ተመልከት።