የግርጌ ማስታወሻ
a እንዲህ ያሉ ካርዶችን የተጠቀምነው ለመታወቂያነት ብቻ ነበር። ቅዱሳን መጻሕፍት ክርስቲያኖች ለጎረቤቶቻቸው የመጽሐፍ ቅዱስን እውነት ለማስተማር ሲሉ በግለሰብ ደረጃ ሕጋዊ ፈቃድ ማግኘት እንዳለባቸው አይገልጹም። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የይሖዋ ምሥክሮች በግለሰብ ደረጃ እንዲህ ያሉ ሰነዶችን ወይም ፈቃዶችን ለማግኘት ጥረት አያደርጉም።
a እንዲህ ያሉ ካርዶችን የተጠቀምነው ለመታወቂያነት ብቻ ነበር። ቅዱሳን መጻሕፍት ክርስቲያኖች ለጎረቤቶቻቸው የመጽሐፍ ቅዱስን እውነት ለማስተማር ሲሉ በግለሰብ ደረጃ ሕጋዊ ፈቃድ ማግኘት እንዳለባቸው አይገልጹም። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የይሖዋ ምሥክሮች በግለሰብ ደረጃ እንዲህ ያሉ ሰነዶችን ወይም ፈቃዶችን ለማግኘት ጥረት አያደርጉም።