የግርጌ ማስታወሻ
a አፓርታይድ የተለያየ ዘር ያላቸው ሰዎች ተለያይተው እንዲኖሩ የሚያስገድድ ሥርዓት ነበር። ይህ ሥርዓት የአንድን ሰው ዘር መሠረት በማድረግ ግለሰቡ ምን ዓይነት ትምህርት መማር፣ ምን ዓይነት ሥራ መሥራት፣ የት መኖርና ማንን ማግባት እንደሚችል ይወስናል። ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት በ2007 የይሖዋ ምሥክሮች የዓመት መጽሐፍ (እንግሊዝኛ) ላይ የወጣውን “አፓርታይድ ምን ነበር?” የሚለውን ርዕስ ተመልከት።